ባለፈው አመት በቦረና ዞን ድርቅ ተከስቶ ለሰብል ውድመት እና ለከብቶች ሞት ምክንያት ሆኗል ። ይህም በዘንድሮው አመትም በድጋሚ በመከሰቱ ህዝቡን ለመደገፍ ሀገር አቀፍ ዘመቻ ተጀምሯል። ሼር ኢትዮጵያም ዘመቻውን በመቀላቀል 13 ቶን የበቆሎ ዱቄት ገዝቶ ፣ አርብ መጋቢት 29 ለባቱ/ዝዋይ ከተማ ከንቲባ ጽ/ቤት እና የተወሰኑ ሌሎች አመራሮች በተገኙበት ርክክብ ተፈጽሟል ። እነሱም የተረክቡትነ የምግብ እህል በወቅቱ ለተጠቃሚዎች እንደሚያደርሱ ቃል ገብተዋል።
![](https://sherethiopia.com/wp-content/uploads/2023/04/IMG_6417-300x245.jpg)
![](https://sherethiopia.com/wp-content/uploads/2023/04/IMG_6436-300x200.jpg)