Overview News

በቆቃ ለሚገኙ ተማሪዎች የተደረገ የመማሪያ ቁሳቁሶች ድጋፍ

30 September 2022 Aswin Endeman

ቀጣይነት ባለዉ ሁኔታ በቆቃ የሚገኝ የህዝብ ትምህርት ቤትን እንደምንደግፍ ይታወቃል  በቅርቡ መጠነኛ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው 50 ተማሪዎች የትምህርት ቤት ቁሳቁስ  ፣ የቦራ ወረዳ አስተዳደር ፣ የትምህርት ጽ/ቤት እና የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ጽ/ቤት አመራሮች  በተገኙበት የሼር ኢትዮጵያ ለተማሪዎችና ለቤተሰቦቻቸው የመማሪያ ቁሳቁሶቹን አስረክበናል።

የወረዳው ትምህርት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ እንዳለ ዋሪሶ ሼር ኢትዮጵያ ለአካባቢው ማህበረሰብ እያደረገ ላለው ያልተቋረጠ ድጋፍ አመስግነው ለሁሉም ተማሪዎች መልካም የትምህርት ዘመን እንዲሆላቸዉ ተመኝተዋል።